መስከረም ፲፰

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፯ ዕለታት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • መስከረም ፲፰ ፩ሺ፫፻፵፪ ኤዎስጣጤዎስ ያረፉበት ቀን ፣ እንዲሁ ም የንግሣቸው ቀን።
  • ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - ሁለት የአሜሪካ የጦር አየር ዠበቦች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለምን ዙሪያ በአየር በረራ በመቶ ሰባ አምሥት ቀን ካከናወኑ በኋላ ሲያትል ላይ አረፉ።
  • ፳፻፩ ዓ/ም - በጅጅጋ ከተማ "አንድነት" በተባለ ሆቴል በተከሰተ ፍንዳታ አራት ሰዎች ሲሞቱ አስር ሰዎች ቆስለዋል።

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል


ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ