መጋቢት ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፪ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መፈጸሚያ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፷፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በ ዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - በዋድላ አውራጃ «አንቺም» በሚባለው ሜዳ ላይ፣ የራስ ጉግሣ ወሌ አሥር ሺ ጦር በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የጦር ሚኒስትር በራስ ሙሉጌታ ከሚመራው ሠላሳ ሺ ሠራዊት ጋር ገጥሞ ራስ ጉግሣ በጥይት ተመተው ሲወድቁ ሠራዊታቸው ድል ሆነ።[1]

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

  • ፲፱፻፺፪ ዓ/ም በኢትዮጵያ በሆቴሎች እና በቱሪዝም የሥራ ዘርፍ ፋና ወጊ በመሆን ሀገራቸውን ለበርካታ ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በቀለ ሞላ በተወለዱ በ፹፯ ዓመታቸው ቀን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ ዘውዴ ረታ፣ «ተፈሪ መኮንን ፦ ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ»፣ ሦስተኛ እትም (፲፱፻፺፱ ዓ/ም)፣ ገጽ ፭፻፴፩
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ