ጥቅምት ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፬ኛው እና የመፀው ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

ልደት ለማስተካከል

  • ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - ቼልሲ የሚባለው የእንግሊዝ የእግር ኳስ ቡድን ባለቤት ሩሲያዊው ሀብታም ሮማን አብራሞቪች በዚህ ዕለት ተወለደ።

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ