ኅዳር ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፬ኛው እና የመፀው ወቅት ፴፱ነኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፩ ቀናት ይቀራሉ።


ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በድርቅ ምክንያት የተከሰተውን ዕልቂት መርምሮ ለክስተቱ ኃላፊነት ተጠያቂውን ወገን እንዲያስታውቅ የተሠየመው የምርመራ ሸንጎ የመጀመሪያውን የጥናት ውጤት ይፋ አደረገ።
  • ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በሰሜን ኮሎምቢያ ኔቫዶ ዴል ሩይዝ በሚባለው እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተነሣው የጭቃ ጎርፍ ኻያ ሦስት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ አርሜሮ የምትባለዋ ከተማ በጎርፉ ተጥለቀለቃ ተቀበረች።

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  • {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
  1. ^ VIRGIL F. DOUGHERTY, M.D to ADDISON E SOUTHARD, American Minister; 29th November 1929; RECORDS OF THE DEPARTMENT OF STATE RELATING TO INTERNAL AFFAIRS OF ETHIOPIA (ABYSSINIA) 1910-29


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ