ሰኔ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፱ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፯ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፮ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፰፻፹ ዓ/ም - የመጨረሻው የጀርመን ቄሳር (ንጉሥ)፣ ዳግማዊ ዊልሄልም በዛሬው ዕለት ነገሡ።
  • ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - በጃፓን ታሪክ ከፍተኛ ጥፋት ያስከተለው ‘ሱናሚ’ (tsunami) ከሃያ ሁለት ሺ በላይ ሰዎችን ነፍስ አጥፍቷል።

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ