ነሐሴ ፫

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፫ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፪ ዕለታት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

፲፪፻፵፭ ዓ/ም - የዛግዌ መንግሥትን በአቡነ ተክለ ኃይማኖት አስታራቂነት ካስፈጸሙ በኋላ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ፻፷፫ኛው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ነገሡ።[1]

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

፳፻፩ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛና ተዋናይ አይዛክ ሄይስ በዚህ ዕለት አረፈ።

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ "የኢትዮጵያ ታሪክ ፥ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል"፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ፣ ገጽ ፴፫ እስከ ፴፱


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ