መስከረም ፳፰

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፮ ዕለታት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፱፻፺፰ ዓ/ም በፓኪስታን እና ሕንድ ድንበር አካባቢ የሚኖሩ ፹፮ንሺህ ያህል ሰዎች በተከሰተው ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ ሕይወታቸውን አጡ።

ልደት ለማስተካከል

፲፱፻፴፬ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው ስብከተኛ እና የሰብዓዊ መብት ታጋይ ጄሲ ጃክሰን

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ