፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ዮሐንስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፭ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት።

በሌሎች አቆጣጠሮች ለማስተካከል

ባብዛኛው የዓለም ሕዝቦች የጎርጎርያን ካሌንዳር ይጠቀማሉ። ስለሆነም ከታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኋላ) 2012 እ.ኤ.አ. ነው።

በሚከተሉት አገራት ግን፣ የተለያዩ አቆጣጠሮችን (በመንግሥት ሥራ) በይፋ ይጠቀማሉ፦ መስከረም ፩ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በነዚህ አገራት

ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።

የ ፳፻፬ ዓ/ም ዓቢይ ማስታወሻዎች ለማስተካከል