ታኅሣሥ ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፩ኛው እና የመፀው ወቅት ፹፮ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፬ ቀናት ይቀራሉ።


ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - የቀድሞው የሶቪዬት ኅብረት በይፋ አክትሞ ሕጋዊ መንግሥት እና ሉዐላዊነት ወደ አሥራ አምስቱ አባላት አገሮች ተላለፈ።


ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ