የቨርሳይ ውል (1911 ዓም) ከአንደኛው የዓለም ጦርነት ቀጥሎ ጀርመን ተሸንፎ ለአሸናፊዎቹ ሃያላት የተዋዋለው ስምምነት ውል ነበረ። የመንግሥታት ማኅበርም በዚህ ስምምነት ይቆም ጀመር።

የቨርሳይ ውል

አውሮፓም ሆነ በቅኝ አገራት በኩል፣ ከጀርመን መንግሥት ብዙ ርስት ተነሣባት።

በአውሮፓ

በቅኝ አገራትም

የጀርመን ቅኝ አገራት ሁሉ ወዲያው ወደ መንግሥት ማህበር ጥብቅና በሞግዚትነቶች ተሰጡ።

ከዚህም በላይ በጀርመን መንግሥት ላይ በጣም ትልቅ ካሳ ክፍያና እጅግ ብዙ አስቸጋሪ ቅጣት ድንጋጌዎች ተበዙበት። እነዚህ ከባድ ኹኔታዎች ለአዶልፍ ሂትለርና ለናዚ ጀርመን ጠንቅ እንደ ሆኑ ተብሏል።