የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ፈረንሳይ ብራዚልን ፫ ለ ባዶ በመርታት የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ አግኝታለች። ፴፪ ያህል ቡድኖች ለዓለም ዋንጫ የተወዳደሩት ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ የዓለም ዋንጫ ነው። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ትሪከለር ነበር።

የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ፈረንሣይ
ቀናት ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን
ቡድኖች ፴፪ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፲ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ፈረንሣይ (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ብራዚል
ሦስተኛ  ክሮኤሽያ
አራተኛ  ኔዘርላንድስ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፷፬
የጎሎች ብዛት ፻፸፩
የተመልካች ቁጥር 2,785,100
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ክሮኤሽያ ዳቮር ሱከር
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች ብራዚል ሮናልዶ
አሜሪካ 1994 እ.ኤ.አ. ደቡብ ኮሪያጃፓን 2002 እ.ኤ.አ.

ስታዲየሞች ለማስተካከል

ሳን-ዴኒ ማርሴይ ፓሪስ ሌንስ ሊዮን
ስታድ ደ ፍራንስ ስታድ ቬሎድሮም ፓርክ ዴ ፕሪንስ ስታድ ፌሊክስ-ቦላርት ስታድ ደ ዠርላንድ
48° 55 28° N 43° 16 11° N 48° 50 29° N 50° 25 58.26° N 45° 43 26° N
አቅም፦ 80,000 አቅም፦ 60,000 አቅም፦ 49,000 አቅም፦ 44,000 አቅም፦ 41,300
         
ናንት ቱሉስ ሳንት-ኤቲየን ቦርዶ ሞንትፔሊየ
ስታድ ደ ላ ቦዧር ስታዲየም ደ ቱሉስ ስታድ ዠፏ-ጊሻድ ስታድ ሻባን-ደልማ ስታድ ደ ላ ሞሶን
47° 15 20.27° N 43° 34 59.93° N 45° 27 38.76° N 44° 49 45° N 43° 37 19.85° N
አቅም፡- 39,500 አቅም፡- 37,000 አቅም፡- 36,000 አቅም፡- 35,200 አቅም፡- 34,000