ስለ ካርታው ታሪክና ትችት ለማስተካከል

ምናልባትም እስካሁን ድረስ ያሉ ከተሞችን፣ ተራሮችንና ወንዞችን በትክክል በማስቀመጥ ወደር የሌለው ካርታ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ካርታው የተዘጋጀው በቬኒስ ካርታ ሰሪ ቪቸንዞ ኮርኔሊ (Vincenzo Maria Coronelli (August 16, 1650 - December 9, 1718) ) በ1690 ነበር። ይህ ሰው የመጀመሪያውን የጂኦግራፊ ማህበር Accademia Cosmografica degli Argonauti, በ1680 የመሰረት ነበር። ለካርታው ዋቢ የሆኑት በ1600ወቹ ኢትዮጵያን የጎበኙት የፖርቱጋል ተጓዦች፣ ማኑኤል ደ አልሜዳአልፎንሶ ሜንዴዝፔድሮ ፔዝጆርሞ ሎቦ ናቸው።

  • ከሰሜኑ የቀይ ባህር ወደብ Derbeta ጀምሮ አሁን ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙት Sugame, Bahargamo and Gumar በግልጽ ይታያሉ። የአስመራ ከተማም በታሪክና በዚህ ካርታ ላይ ብቅ ይላል።

[1]

ማውስወን ካርታው ላይ በማንሳፋፍ የአማርኛ መረጃ ያገኛሉ

 ሰሜንደምቢያMazagaጸገዴወልቃይትSalaitምድረ ባህርትግሬአጋሜአበርገሌአንጎናሲዮስደንከልአንጎትሰላዋበጌምድርአማራግድምጎጃምሻንቅላsachala provዳሞትጋፋትወለቃጉራጌከምባታBuzamoሲዳሞገንዝሸዋሙገርመራቤቴደዋሮalamaleWED kingdomይፋት ወላስማና ባሌጉመርፈተገርጋሞፉንግ ወይም ሰናር - ያሁኑ ሰሜን ሱዳንGajghe Kingdom of Kollaየኢትዮጵያ ዘላኖችአላባzendero kingdomFASCOLበረሃBalour
በበለጠ አጉልተው ለማየት ከካርታው እታች በስተቀኝ በኩል ያለውን የማጉያ ምልካት ይጫኑ - ማውስወን ካርታው ላይ በማንሳፋፍ የአማርኛ መረጃ ያገኛሉ


ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ Coronelli, Vincenzo, 1650-1718. “Abissinia, doue sono le Fonti del Nilo. . . .” Copperplate map, with added color, 43 x 58 cm. From Coronelli’s Atlante Veneto . . . (Venice, 1690 or 1695). [Historic Maps Collection]