ደቡብ ወሎ ዞን
(ከደቡብ ወሎ የተዛወረ)
+
ለማስተካከልደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 13 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ ፣ ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል። ዞኑ በ 24 ወረዳዎች የተዋቀረ ነው።
ደቡብ ወሎ ዞን
ለማስተካከል¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደሴ
¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 24
¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 3
o ደሴ
o ኮምቦልቻ
o ሀይቅ
¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 370
- የገጠር፡- 328
- የከተማ፡- 42
¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,758,199
- ወንድ 1,366,895
- ሴት 1,391,304
+
ለማስተካከልየሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።
+
ለማስተካከል+
ለማስተካከል+
ለማስተካከልተ.ቁ | ወረዳ | የሕዝብ ቁጥር | ዋና ከተማ | የህዝብ ቁጥር |
---|---|---|---|---|
- | ደቡብ ወሎ ዞን | 2,758,199 | ||
1 | መቅደላ ወረዳ | 154,389 | ||
ማሻ | 6,286 | |||
2 | ታንተ ወረዳ | 180,373 | ||
አጀባር | 7,668 | |||
3 | ኩታበር ወረዳ | 103,489 | ||
ኩታበር | 6,071 | |||
4 | አምበሳል | 132,157 | ||
ውጫሌ | 7,299 | |||
5 | ተሁለደሬ | 129,173 | ||
ሀይቅ | 15,534 | |||
6 | ወረባቦ ወረዳ | 109,275 | ||
ቢሰጥማ | 4,981 | |||
7 | ቃሉ | 203,494 | ||
ደጋ | 5,623 | |||
8 | አልቡኮ | 83,621 | ||
ሰግኖ ገበያ | 2,635 | |||
9 | ደሴ ዙሪያ | 169,791 | ||
+ | + | |||
10 | ለጋምቦ | 178,817 | ||
አቀስታ | 5,845 | |||
11 | ሳይንት | 156,940 | ||
ሳይንት | 6,727 | |||
12 | ደብረ ሲና | 171,686 | ||
መካነ ሰላም | 743 | |||
13 | ከለላ | 148,195 | ||
ከለላ | 6,893 | |||
14 | ጀማ | 137,544 | ||
ደጎሉ | 7,433 | |||
15 | ወረኢሉ | 119,374 | ||
ወረኢሉ | 11,223 | |||
16 | ወግዲ | 146,316 | ||
ማህደራ ሰላም | 5,553 | |||
17 | ለጋሂዳ | 72,609 | ||
ወይን አምባ | 2,537 | |||
18 | ቦረና | + | ||
መካነ ሰላም | 743 | |||
19 | ደላንታ | + | ||
+ | + | |||
20 | መሀል ሳይንት | 79,072 | ||
+ | + | |||
21 | ኮምቦልቻ | 100,842 | ||
ኮምቦልቻ | 72,100 | |||
22 | ደሴ ከተማ | 181,042 | ||
ደሴ | 147,592 | |||
23 | መካነ ሰላም | + | ||
መካነ ሰላም | + | |||
24 | ሀይቅ | 15,534 | ||
ሀይቅ | 15,534 |
ወረዳ
ለማስተካከል¤ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ ህዝብ ቁጥር (*) አነስተኛ ከተሞች
- መቅደላ 75,334 + 79,055 = 154,389 ~ ማሻ 2,919 + 3,367 =6,286 * ደብረ ዘይት * ኮሬብ
- ተንታ 88,904 + 91,469 = 180,373 ~ አጃበር 3,934 + 3,734 = 7,668
- ኩታበር 51,352 + 52,137 = 103,489 ~ ኩታበር 3,037 + 3,034 = 6,071
- አምባሰል 66,426 + 65,728=132,157 ~ ውጫሌ 3,493 + 3,736= 7,229
- ተሁለደሬ 64,984 + 64,189 = 129,173 ~ ሀይቅ 7,932+7,602=15,534
- ወረባቦ 54,834+54,441=109,275 ~ ቢሰጥማ 2,463+2,518=4,981
- ቃሉ 102,917+100,577=203,494 ~ ደጋ 2,882+2,741=5,623
- አልቡኮ 41,659+41,962=83,621 ~ ሰግኖ ገበያ 1,294+1,341=2,635
- ደሴ ዙሪያ 83,588+86,203=169,791 ~ [[]]
- ለጋምቦ 88,063+90,754=178,817 ~ አቀስታ 3,016+2,829=5,845
- ሳይንት 77,933+79,007=156,940 ~ ሳይንት 3,442+3,285=6,727
- ደብረ ሲና 85,342+86,344=171,686 ~ መካነ ሰላም 361+382=743 * ቢሊ
+
ለማስተካከል- ከለላ 73,716+74,479=148,195 ~ ከለላ 3,495+3,398=6,893
- ጀማ 68,447+69,097=137,544 ~ ደጎሉ 3,478+3,955=7,433
- ወረኢሉ 59,311+60,063=119,374 ~ ወረኢሉ 5,680+5,543=11,223
- ወግዲ 72,229+74,087=146,316 ~ ማህደራ ሰላም 2,734+2,819=5,553
- ኮምቦልቻ 49,509+51,333=100,842 ~ ኮምቦልቻ 34,910+37,190=72,100
- ደሴ 87,268+93,774=181,042 ~ ደሴ 70,626+76,966=147,592
- መሀል ሳይንት 39,162+39,910=79,072 ~ ደንሳ
- ለጋሂዳ 35,914+36,695=72,609 ~ ወይንአምባ 1,137+1,400=2,537
- ሀይቅ ~ ሀይቅ
- ቦረና ~ መካነ ሰላም
- ደላንታ ~ [[]]
- መካነ ሰላም ~ [[]]
ወረዳዎች ናቸው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
ከተሞች
ለማስተካከልበዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ አጅባር-ተንታ እና ሃይቅ ይገኙበታል። የወሎ ህዝብ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይና በእምነቱም ጠንካራ የሆነ ህዝብ ነው።
- ደግሞ ይዩ፦ ወሎ
ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር