የአዳም መቃብር
የአዳም መቃብር በላሊበላ ውስጥ ከሚገኘው ቤተ ጎለጎታ ምዕራብ የሚገኘውን ትልቅ አራት ማዕዘን ደንጊያ ነው። በግድግዳው ላይ በመስቀል አምሳያ የተቀረጹት የመቋማምያ እና መጽሐፍትን የያዙ ቅዱሳን ለቦታው መስህብነትን ይሰጡታል።
| ||||
---|---|---|---|---|
የአዳም መቃብር | ||||
የአዳም መቃብር | ||||
አገር | ኢትዮጵያ | |||
ዓይነት | ባሕላዊ | |||
መመዘኛ | c(i)(ii)(iii) | |||
የውጭ ማጣቀሻ | 18 | |||
አካባቢ** | አፍሪካ | |||
የቅርስነት ታሪክ | ||||
ቅርስ የሆነበት ጊዜ | 1970 (2ኛ ጉባኤ) | |||
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ። ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |