ቤተ አማኑኤል 18 በ12 በ12 ሜትር ይዘት ያለው ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአለት የተፈለፈለ የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያ ነው። ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ አራት የአለት አምዶች ይገኛሉ። ቤተ ክርስቲያን ሦሥት የመግቢያ በሮች አሉት። የበሮቹ ሳንቃዎች 800 አመት የሞላቸው፣ ከእንጨት የተጠረቡና እስካሁን ብዙ ጉዳት ያልደረሰባቸው ናቸው።

የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ቤተ አማኑኤል

ቤተ አማኑኤል
ቤተ አማኑኤል
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ አማኑኤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ አማኑኤል
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል