ቤተ ሚካኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ለየት የሚያረገው በመቅደሱ ጎንና ጎን 12 ከአለት የተቀረጹ ምስላት መያዙ ነው፡፡ ይሄው 12ቱን ደቀመዛሙርት የሚወክል ነው፡፡ የቅዱስ ላሊበላ መቃብር የሚገኘው በዚሁ ቤት ክርስቲያን ነው።

የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ቤተ ሚካኤል

ቤተ ሚካኤል
ቤተ ሚካኤል
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ ሚካኤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ ሚካኤል
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል