ቤተ ሚካኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ለየት የሚያረገው በመቅደሱ ጎንና ጎን 12 ከአለት የተቀረጹ ምስላት መያዙ ነው፡፡ ይሄው 12ቱን ደቀመዛሙርት የሚወክል ነው፡፡ የቅዱስ ላሊበላ መቃብር የሚገኘው በዚሁ ቤት ክርስቲያን ነው።

Pix.gif የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
Flag of UNESCO.svg
ቤተ ሚካኤል

ቤተ ሚካኤል
ቤተ ሚካኤል
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ ሚካኤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ ሚካኤል
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል