ጥር ፫
ጥር ፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፫ተኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፪ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል
ልደት ለማስተካከል
ዕለተ ሞት ለማስተካከል
- ፲፰፻፺፫ ዓ/ም - የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አርፈው በደብረ ማርቆስ ተቀበሩ።
ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል
- መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት -'የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ' (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
- ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”