ሰኔ ፳፱ ቀን

  • ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ሉዊ ፓስተር የተባለው የፈረንሳይ ዜጋ በእብድ ውሻ በተለከፈው ጆሴፍ ማይስተር በተባለ ልጅ ላይ የውሻ ልክፍት መከላከያ ክትባቱን ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተነ።
  • ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - አሥራ አራተኛው የቲቤት መንፈሳዊ መሪ ዳላይ ላማ፤ ጄትሱን ጃምፈል ንጋዋንግ ሎብሳንግ የሼ ቴንዚን ግያትሶ በዚህ ዕለት ተወለዱ።