2 ሶበከምሳፍ
ሰኸምሬ ሸድታዊ ሶበከምሳፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1577 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
ሰኸምሬ ሸድታዊ ሶበከምሳፍ | |
---|---|
የ2 ሶበከምሳፍ ሐውልት | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1577 ዓክልበ. ግ. |
ቀዳሚ | 1 ሶበከምሳፍ ? |
ተከታይ | 5 አንጠፍ |
ባለቤት | ኑብኸዓስ |
ሥርወ-መንግሥት | 17ኛው ሥርወ መንግሥት |
ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ቅርሶችና ሐውልት ነው። በኋላ በ1121 ዓክልበ. በተጻፈ ጽሑፍ ዘንድ፣ የ2 ሶበከምሳፍና የንግስቱ ኑብኸዓስ መቃብሮች በ1124 ዓክልበ. ተዘረፉ።
በሌላ ሥነ ቅርስ መሠረት ተከታዩ 5 አንጠፍ ልጁ እንደ ሆነ ይታመናል።
ቀዳሚው 1 ሶበከምሳፍ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1577 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ 5 አንጠፍ |