ሰኸምሬ ሸድታዊ ሶበከምሳፍላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1577 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ።

ሰኸምሬ ሸድታዊ ሶበከምሳፍ
የ2 ሶበከምሳፍ ሐውልት
የ2 ሶበከምሳፍ ሐውልት
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1577 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ 1 ሶበከምሳፍ ?
ተከታይ 5 አንጠፍ
ባለቤት ኑብኸዓስ
ሥርወ-መንግሥት 17ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ቅርሶችና ሐውልት ነው። በኋላ በ1121 ዓክልበ. በተጻፈ ጽሑፍ ዘንድ፣ የ2 ሶበከምሳፍና የንግስቱ ኑብኸዓስ መቃብሮች በ1124 ዓክልበ. ተዘረፉ።

በሌላ ሥነ ቅርስ መሠረት ተከታዩ 5 አንጠፍ ልጁ እንደ ሆነ ይታመናል።

ቀዳሚው
1 ሶበከምሳፍ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1577 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
5 አንጠፍ