ሰኸምሬ ወፕመዓት አንተፍላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1577-1574 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን ነበረ።

ሰኸምሬ ወፕመዓት አንተፍ
የ5 አንጠፍ ሬሳ ሳጥን
የ5 አንጠፍ ሬሳ ሳጥን
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1577-1574 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ 2 ሶበከምሳፍ ?
ተከታይ 6 አንጠፍ
ሥርወ-መንግሥት 17ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ቅርሶችና የሬሳ ሳትን ሐውልት ነው። በአንዱ ቅርስ መሠረት ተከታዩ 6 አንጠፍ ወንድሙ እንደ ሆነ ይታመናል።

ቀዳሚው
2 ሶበከምሳፍ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1577-1574 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
6 አንጠፍ