ጥቁር እንጨት (Prunus africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

ጥቁር እንጨት

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ለማስተካከል

አስተዳደግ ለማስተካከል

ልጡ በአፍሪካዊ ባህሎች ስለሚፈለግ፣ የሚያሳስብ አደጋ ሁኔታ አለው፤ በካሜሩንም ለዚህ ጥቅም ታርሷል።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ለማስተካከል

በሰፊ ከመካከለኛ እስከ ደቡባዊ አፍሪካ ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም ለማስተካከል

እንጨቱ ጽኑ ነውና ለሳንቃ ይጠቀማል።

ቅጠሎቹ ለቁስል ፋሻ እንደ ተጠቀሙ ተብሏል።[1]

በልዩ ልዩ አፍሪካዊ አገራት ባህላዊ መድሃኒቶች ውስጥ ረጅም ታሪክ አለው። ልጡ ወይም የልጡ ውጥ ለትኩሳት፣ ወባ፣ ቁስል ፋሻ፣ የፍላጻ መርዝ፣ ሆድ ቁርጠት፣ የሚያስቀምጥ፣ ኩላሊት በሽታ፣ ሞርሟሪ፣ ጨብጡ፣ እና እብደት ተጠቅሟል።.[2] ከዚህም በላይ፣ ያበጠ ፍስ ውሃ እጢ ለማከም እንደሚችል በትንትና ስለ ተረጋገጠ፣ ውጡ በአውሮጳም ይፈለጋልና ይሼጣል። [3]

ገመሬ ጦጣ (ጎሪላ) በኖረበት አገር ፍሬውን ይወድዳል።

  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ Stewart, KM (2003). ""The African cherry (Prunus africana): can lessons be learned from an over-exploited medicinal tree?." [Review]". Journal of Ethnopharmacology 89 (1): 3–13. doi:10.1016/j.jep.2003.08.002. 
  3. ^ የጥቁር እንጨት ልጥ ውጥ የፍስ ውሃ እጢ ችግር ማከም ይችላል - ካቅረን cochrane.org