• ፲፱፻፴፪ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት ከደብረ ወርቅ ብዙ ጉዋዝና መሣሪያ ጭኖ ወደ ቢቸና ሲጓዝ የነበላይ ዘለቀ አርበኞች ገጥመውት ከፍተኛ ውጊያ ተደርጎ አርበኞቹ ድል አድርገውት ብዙ መሣሪያ ማረኩ።
  • ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - የግብጽ ኦርቶዶክስ አባት “ምስኪኑ አቡነ ማቴዎስ” (Abouna Matta El Meskeen)በዚህ ዕለት አረፉ።