ሰኔ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

ለማስተካከል
  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ሪፑብሊክ (ኮንጎ ሊዮፖልድቪል/የቤልጂግ ኮንጎ) ከቤልጂግ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።

ዕለተ ሞት

ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች

ለማስተካከል