መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ.ሞጆ የተወለዱ) ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ።

ስራዎች ለማስተካከል

  • The rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.)
  • የቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.)
  • አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች (1977 ዓ.ም.)
  • አዜብና ሌሎችም አጫጭር ልብ ወለዶች (1981 ዓ.ም.)
  • አውዳምትና ሌሎችም ወጎች
  • የሌሊት ድምጾች