ሞጆኢትዮጵያኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሉሜ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ39,316 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 19,278 ወንዶችና 20,038 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,411 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ8°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2] ሞጆ ከተማ ከአደዲሰስ አበበባ 60 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ትገኛለች


ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia