ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1796 እስከ 1791 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የነጀሚብሬ ተከታይ ነበረ።

ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ
የ፪ ሶበክሆተፕ ኻአንኽሬ ስዕል ከአቢዶስ (አሁን በሉቭር ፓሪስ)
የ፪ ሶበክሆተፕ ኻአንኽሬ ስዕል ከአቢዶስ
(አሁን በሉቭር ፓሪስ)
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1795-1791 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ነጀሚብሬ
ተከታይ ረንሰነብ
ሥርወ-መንግሥት 13ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር «ሶበክ... ..ሬ» ይታያል፤ አሁን እንደሚታሠብ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ከእርሱ በፊት ስለ ነገሠ ይህ ኻአንኽሬ በዘመናዊ ጥናቶች «፪ ሶበክሆተፕ» ይባላል፤ በፊት ግን እንደ «፩ ሶበክሆተፕ» ተቆጠረ። ሙሉ ስማቸው «ሶበክሆተፕ ኻአንኽሬ» ከአንድ የአቢዶስ ቤተ መቅደስ ዓምድ ይታወቃል። ተከታዩ ረንሰነብ ነበር።

ቀዳሚው
ነጀሚብሬ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1795-1791 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ረንሰነብ

ዋቢ ምንጭ ለማስተካከል

  • K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)