ከ«ፍራንክሊን ፒርስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «275px|thumb|right|ፍራንክሊን ፒርስ '''ፍራንክሊን ፒርስ''' (እንግሊዝኛ: ''Franklin Pierce'')...»
(No difference)

እትም በ18:53, 21 ማርች 2011

ፍራንክሊን ፒርስ (እንግሊዝኛ: Franklin Pierce) የአሜሪካ አስራ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1853 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዊሊያም አር ኪንግ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1857 ነበር።

ፍራንክሊን ፒርስ

ይዩ