ፍልስጤም ወይም ፓለስታይንምዕራብ እስያ የሚገኝ አውራጃ ነው። ዛሬ አውራጃው እስራኤልየፍልስጤም ግዛት ምድሮች ናቸው።

አረንጓዴ፦ ሶርያ-ፓላይስቲና 127 ዓም፤ ቀይ፦ ብሪቲሽ አደራዊ ፓለስታይን 1912-1940 ዓም

ስሙ ከጥንታዊው ብሔር ፍልስጥኤም ደረሰ። በ127 ዓም አይሁዶች ከሮሜ መንግሥት ካመጹ በኋላ፣ ሮማውያን አይሁዶቹን አባርረው የክፍላገሩን ስም ከ«ዩዳያ» (ይሁዳ) ወደ «ሲሪያ-ፓላይስቲና» (ሶርያ-ፍልስጤም) ቀየሩት። በ1940 ዓም ዘመናዊ እስራኤል ሲመሠረት አይሁዶችና አረቦች የፍልስጤም ኗሪዎች ነበሩ፤ በሁለቱ ብሄሮች ተከፋፈለ። ከዛም በኃላ ...