የኮሉምቢያ ቀጠና የሕዝብ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ: District of Columbia Public Schools (DCPS)) አሜሪካ ውስጥ በዋና ከተማዋሽንግተን ዲሲ የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው[1]

Woodrow Wilson High School

አጠቃላይ ለማስተካከል

ዲሲፒኤስ በጠቅላላው የ168 ትምህርት ቤቶች እና የመማርያ ማዕከሎች ስብስብ ሲሆን፤ 101 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 11 መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 9 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 20 የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አሉት። በተጨማሪም በዚህ ሥርዓት ውስጥ 6 የትምህርት ማዕከሎች እና 20 ልዩ ትምህርት ቤቶች ተካተዋል። በ2003 እ.አ.አ. ሥርዓቱ በአጠቃላይ 65,099 ተማሪዎች ነበሩት።

ማጣቀሻ ለማስተካከል

 
በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ District of Columbia Public Schools የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።
  1. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2011-02-24. በ2011-03-25 የተወሰደ.

ድር ጣቢያ ለማስተካከል