ምስራቅ ጎጃም ዞን
(ከምስራቅ ጎጃም የተዛወረ)
ምስራቅ ጎጃም ዞን
ለማስተካከልምስራቅ ጎጃም ዞን በጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ የሚገኝ ዞን ነው ። ምስራቅ ጐጃም ዞን
¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደብረ ማርቆስ
¤ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት፡- 249 ኪ.ሜ
¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 16
¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት ፡- 4
¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 424
- የገጠር፡- 388
- የከተማ፡- 36
¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,351,855
- ወንድ - 1,164,442
- ሴት - 1,187,413
+
ለማስተካከልየሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።
+
ለማስተካከልቁ.ር | ወረዳ | የሕዝብ ቁጥር | ዋና ከተማ | የህዝብ | |
---|---|---|---|---|---|
- | ምስራቅ ጎጃም ዞን | 2,351,855 | |||
1 | ቢቡኝ | 89,250 | |||
ድጎ ፅዮን | 6,325 | ||||
2 | ሁለት እጅ እነሴ | 301,462 | |||
ቀራኒዮ | 2,093 | ||||
3 | ጎንቻ ሲሶ እነሴ | 162,310 | |||
ግንድወይን | 9,451 | ||||
4 | እነብሴ ሳር ምድር | 146,000 | |||
መርጦለማርያም | 15,066 | ||||
5 | እናርጅ እናውጋ | 182,332 | |||
ደብረ ወርቅ | 8,545 | ||||
6 | እነማይ | 180,858 | |||
ቢቸና | 19,916 | ||||
7 | ደባይ ጥላት ግን | 138,642 | |||
ቁይ | 6,157 | ||||
8 | ደብረ ኤሊያስ | 89,665 | |||
ኤሊያስ | 9,744 | ||||
9 | ማቻከል | 128,495 | |||
አማኑኤል | 10,726 | ||||
10 | ጎዛምን | 143,483 | |||
የቦቅላ | 3,175 | ||||
11 | ባሶ ሊበን | 149,937 | |||
የጁቤ | 7,913
+ለማስተካከል | ||||
12 | አዋበል | 132,726 | |||
ውጀል | 3,175 | ||||
13 | ደጀን | 111,544 | |||
ደጀን | 10,692 | ||||
14 | ሸበል በረንታ | 112,619 | |||
የደ ውሃ | 5,198 | ||||
15 | ደብረ ማርቆስ | 76,798 | |||
ደብረ ማርቆስ | 76,807 | ||||
16 | ሲናን | 107,232 | |||
ሮብ ገበያ | 5,606 | ||||
17 | አነደድ | 98,502 | |||
አምበር | 2,185 | 18 | ሰዴ | 68,702 | |
ሰዴ | 2,135 |
የዞኑ ወረዳዎችና ከተሞች
ለማስተካከልበዞኑ የሚገኙ ወረዳዎችና ከተሞች
- ባሶ ሊበን - የጁቤ
- ማቻከል - አማኑኤል
- እነማይ - ቢቸና * የጥመን
- ደባይጥላት ግን - ቁይ
- ደጀን ዙሪያ - ደጀን
- እናርጅና እናውጋ - ደብረ ወርቅ * ፈለገ ብረሃን
- ሁለት እጁ እነሴ - ቀራኒዮ * ሞጣ * ስድ
- ቢቡኝ - ድጓፅዮን * ወይን ውሀ
- አዋበል - ውጀል * ሉማሜ
- እነብሴ ሳር ምድር - መርጡ ለማሪያም
- ጐዛምን - የቦቅላ
- ደብረ ማርቆስ - ደብረ ማርቆስ
- ስናን - ረቡዕ ገበያ
- አነደድ - አምበር
- ሸበል በረንታ - የዕድ ውኃ
- ጐንቻ ሲሶ እነብሴ - ግንደ ወይን
- ደብረ ኤልያስ - ኤልያስ
- ሰዴ - ሰዴ
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |