ደቅ ደሴት ጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች ሁሉ ሰፊው ሲሆን ቆዳ ስፋቱ ወደ 16ስኩየር ኪሎሜትር ይሆናል። ከደቅ ደሴት በደቡብ ምስራ በኩል ደጋ ደሴት ትገኛለች።

ደቅ ደሴት
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 5099
ደቅ ደሴት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደቅ ደሴት

11°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°16′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

በደቅ ደሴት ላይ ብዙ ገዳሞች ሲኖሩ በተለይ የሚታወቀው ግን በእቴጌ ብርሃን ሞገሴ የተገነባው ናርጋ ስላሴ ገዳም ነው። በ1987 ህዝብ ቆጠራ መሰረት በደሴቲቱ ላይ 5፣099 ሰዎች ይኖራሉ[1]

ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1 Archived ኖቬምበር 15, 2010 at the Wayback Machine, Annex Table II.2 (accessed 9 April 2009)