ደስታየሁ አድማስ ለማስተካከል

ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ቻባርቲ ከአባታቸው አቶ አድማስ ወርቄ እና ከእናታቸው እማሆይ ሻሺቱ በቀል ጥቅምት 2 ቀን 1952 ዓ.ም ተወለች።

ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች 9 አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በሆላም በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ ፤በባንጃ ወረዳ፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ከትዳር በለቤታቸው አቶ በሪሁን ታምር ጋር ኑሮዋን መስርተው ሁለት ልጆችን

  1. ደሳለው በሪሁን እና
  2. ብርቱካን በሪሁን
አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ

እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ እናት ናቸው።

A ለማስተካከል

B ለማስተካከል

C ለማስተካከል

D ለማስተካከል

A ለማስተካከል