ያዕቆብ-ሃር ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1742 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ።

ያዕቆብ-ሃር መሩሰሬ
የያዕቆብ-ሃር ጥንዚዛ ምልክት
የያዕቆብ-ሃር ጥንዚዛ ምልክት
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1742 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ዋዛድ
ተከታይ የለም
ሥርወ-መንግሥት 14ኛው ሥርወ መንግሥት

ያዕቆብ-ሃር በነገስታት ዝርዝሮች አልተዘረዘረም። የሚታወቀው ከ፳፯ የጥንዚዛ ማህተሞች ነው። እነዚህ ማኅተሞች በከነዓንና በኩሽ ሲገኙ የንግድ ተጽእኖ ስፋት ያሳያል።

መምህር ኪም ራይሆልት እንዳሰረዳው፣ ያዕቆብ-ሃር የሂክሶስ (፲፭ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ሳይሆን መጨረሻ ቅርስ የተገኘለትየ፲፬ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ነበር። ከእርሱ በኋላ ፈርዖኖች ለጌሤም እንደተፈቀዱ አይመስልም።

iia
q
bh
r
የ ዐ ቀ በ ሀ ረ

ግብጽኛ ሃይሮግሊፍ

ቀዳሚው
ዋዛድ
አባይ ወንዝ አፍ (ጌሤም) ፈርዖን
1742 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
የለም