የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፩ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. በአርጀንቲና ተካሄዷል። አርጀንቲና ኔዘርላንድን ፫ ለ ፩ በተጨማሪ ሰዓት በመርታት ዋንጫውን አሸንፋለች። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ታንጎ ነበር።

የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  አርጀንቲና
ቀናት ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን
ቡድኖች ፲፮ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፮ ስታዲየሞች (በ፭ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  አርጀንቲና (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ኔዘርላንድስ
ሦስተኛ  ብራዚል
አራተኛ  ኢጣልያ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፴፰
የጎሎች ብዛት ፻፪
የተመልካች ቁጥር 1,546,151
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) አርጀንቲና ማሪዮ ኬምፐስ
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች አርጀንቲና ማሪዮ ኬምፐስ
ምዕራብ ጀርመን 1974 እ.ኤ.አ. እስፓንያ 1982 እ.ኤ.አ.