ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ጥር 15
ጥር ፲፭ ቀን፣
- ፲፭፻፵፬ ዓ/ም - በታሪክ ዘገባ በብዛት የሰው ነፍስ የጠፋበት ታላቁ የ'ሻንግዚ' የመሬት እንቅጥቅጥ በቻይና ሲከሰት እስከ ፷ መቶ ፴ ሺህ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል።
- ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የአዋሽ ፩ኛ እና ፪ኛ ግድቦች የመሠረት ድንጋይ ማስቀመጫ ሥነ ሥርዓት ላይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መርቀው መሠረቱን ተከሉ።
- ፲፱፻፹፩ ዓ/ም በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ክልል ፤ በአሁኑ ታጂኪስታን ውስጥ የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ ፪፸፬ ሰዎች ገደለ።