አዋሽ ወንዝኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መንጭቶ ከኢትዮጵያ የማይወጣ የሀገሪቱ ዋና ወንዝ ነው። ወንዙ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል እና በደቡባዊ የአፋር ክልል ያልፋል።

አዋሽ ወንዝ በ1860ወቹ

አዋሽ ብቸኛው ሃገር አቋራጭ ያልሆነው ወንዝ ነው። የአዋሽ ተፋሰስ የሰው ልጅ መገኛ በመሆን ይታወቃል የተለያዩ አጽሞች ተገግተውበታል ለምሳሌ፦ ሰላምLucy፣ አርዲ። እና የ አዋሽ ተፋሰስ በ አንትሮፖሎጊስቶችanthropologist ከፍተጋ ተኩረት ይሰጠዋል ሚክንያቱም ከ 4 ሚልሊየን አመት በፊት የነበሩ የ እንሰሳት እና የ ሰዎች አጽም ስለተገኘበት ነው። እናም 3 መስፈርቶችን በሙማላቱ በ 1980 በ UNESCO ተመዝግቦአል እነዝሂም፡ መስፈርት 2፣ መስፈርት 3 እና መስፈርት 4 ናቸው። በአዋሽ መልካሳ የሚገኙ ሶስት ግድቦች የሚገኙ ሲሆን ሁለቱ ግድቦች ለእርሻና ለመስኖ ስራዎች እየዋሉ ሲሆን ሶስተኛው ግድብ ላይ የኤሌክትሪክ ሀይል እያመነጨ ይገኛል