የካቲት ፪ ቀን

የብሪቲሽ ኤየርዌይስ አየር ዠበብ በበረራ ላይ
  • ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - 'ቦይንግ ፯፻፵፮' (Boing 747) የተባለው አየር ዠበብ በዛሬው ዕለት የሙከራ በረራውን አገባደደ።
  • ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ጨረቃ ላይ ለሦስተኛ እና ለመጨረሻ ጊዜ ሰዎችን ያሳረፈው አፖሎ ፲፬ መንኮራኩር ጉዞውን አገባዶ ወደምድር ተመለሰ።
  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሶዩዝ ፲፮ የተባለችው የሶቪዬት መንኮራኩር የሕዋ ጣቢያ ላይ ለ፳፱ ቀናት ቆይታ ወደምድር ተመለሰች።