እንብሴ ሳር ምድርምስራቅ ጎጃም ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ከታሪክ አንጻር፣ የእንብሴ ግዛት በ16ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈ መዝገብ ላይ ሰፍሮ ይገኛል [1] የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል መርጡለ ማርያም ሲሆን ዲቦ የተሰኘው ከተማም ታዋቂ ነው። በወረዳው ውስጥ ከሚገኙ ተራሮች አሞኒዎስ እና የከንዳች ተጠቃሽ ናቸው። አባይ ወንዝ በበኩሉ ይህን ወረዳ ከሳይንት ወረዳ(ደቡብ ወሎ) ይለየዋል።

እነብሴ ሳር ምድር
ከፍታ 3664 ሜትር
እነብሴ ሳር ምድር is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
እነብሴ ሳር ምድር

11°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°15′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

በ1994 ዓ.ም. በተደረገ ጥናት፣ የእርሻ መሬቱ በጣም ከመሸርሸሩ፣ ደኑ ከመጨፍጨፉ እና መሬቱ ከመግጠጡ አኳያ ወረዳው የምግብ እጥረት ካለባቸው ወረዳዎች ተርታ እንዲቀመጥ ሆኗል[2]


ህዝብ ቆጠራ ለማስተካከል

የእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ህዝብ ቁጥር [3][4]
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት የተማሪዎች ብዛት
1986
108,649
1999
133,855
እነብሴ ሳር ምድር አቀማመጥ
ጎንቻ ሲሶ እነሴ- ስማዳ (ወረዳ) ደቡብ ጎንደር ሳይንት (ወረዳ) ደቡብ ወሎ
ጎንቻ ሲሶ እነሴ
 
እነብሴ ሳር ምድር
ደብረ ሲና (ወረዳ)
እናርጅ እናውጋ እናርጅ እናውጋ ደብረሲና (ወረዳ) ደቡብ ወሎ


ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ C.F. Beckingham and G.W.B. Huntingford, Some records of Ethiopia, 1593-1646 (London: Hakluyt Society, 1954), p. 240.
  2. ^ Hugo Rämi, "Fewer surpluses in Gojam and Awi and Severe shortages in lowland areas of Abaye River Gorg ", UN-OCHA Assessment Mission, October 2002 (accessed 23 April 2009)
  3. ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4.
  4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)