አይጊሮስ (በፓውሳኒዩስአፍሪካኑስ ዘንድ፣ ግሪክ፦ Αίγυρος) ወይም አይጊድሮስ (በጀሮምአውሳብዮስ ዘንድ፣ ግሪክ Αίγυδρος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 34 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2191-2157 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከጤልክሲዮን ቀጥሎና ከጡሪማቆስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የጤልክሲዮን ልጅና የጡሪማቆስ አባት ይለዋል።

ቀዳሚው
ጤልክሲዮን
የአይጊያሌያ (ሲክዮን) ንጉሥ
2191-2157 ዓክልበ. ግድም (አፈ ታሪክ)
ተከታይ
ጡሪማቆስ