ብሉይ ኪዳንክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴዳዊትሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።

ብሉይ ኪዳን
Entire Tanakh scroll set.png
ኦሪት
ኦሪት ዘፍጥረትኦሪት ዘጸአት
ኦሪት ዘሌዋውያንኦሪት ዘኊልቊኦሪት ዘዳግም
መጽሐፍት
ትንቢት
ተጨማሪ መጽሐፍት
ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።
Commons-logo.svg
በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ ብሉይ ኪዳን የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።


: