ቂርቆስ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 235,441 ነው።

ቂርቆስ
ክፍለ ከተማ
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 235,441

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ ለማስተካከል

ቂርቆስ የሚገኘው በአዲስ አበባ መሀከል ላይ ሲሆን አራዳንየካንቦሌንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።