ሳንስክሪት
ሳንስክሪት ጥንታዊ የሕንድ ቋንቋ ነበር። ለሕንዱ ለቡዳ እና ለጃይን ሃይማኖቶች እንደ ቅዱስ ቋንቋ ተቆጠረ። ብዙ ዘመናዊ ቋንቋዎች እንደ ህንዲ ማራጢ ወዘተ. የወጡ ከሳንስክሪት ነው። በዚህ ረገድ እንደ ሮማይስጥ ለአውሮጳ ወይም እንደ ግዕዝ ለኢትዮጵያ የሚመስል ሁናቴ አለው።

ቋንቋው ዛሬ ባይነገርም እስከ ዛሬ ድረስ በኡታርኻንድ ክፍላገር ውስጥ ይፋዊ ኹኔታ አገኝቷል።
ፊደል
ለማስተካከልበብዙ አይነት ፈደሎች ሊጻፍ ይቻላል።
ትርጉም: «በአማልክት ቋንቋ ደስ ያሉትን ሺቫ ይባረካቸው።»