ሲኮሩስእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ አትላስ ኪቲም በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር። ስሙ ደግሞ ኦሩስ ይባል ነበር። ስሙን ለሴግሬ ወንዝ እንደ ሰጠ፣ እንዲሁም የአሄር መስራች እንደ ነበር ይጻፋል። ልጁ ሲካኑስ ተከተለው።

ቀዳሚው
አትላስ ኪቲም
የሂስፓኒያ ንጉሥ (አፈታሪክ)
1876-1828 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ሲካኑስ