ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Ras Mäkonnen (Wäldä-Mika'él) (1852-1906).jpg|thumb|right|250px|ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል]]
 
<font size="+1">'''ልዑል ራስ መኮንን''' </font>የ[[ሸዋ]] ንጉሥ የነበሩት የ[[ሣህለ ሥላሴ]] ልጅ የ[[ልዕልት ተናኘወርቅ]] እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው። ግንቦት 1 ቀን 1844 ዓ.ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ እስከ 14 ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የ[[ንጉሥ ኃይለ መለኮት]] ልጅ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ገና የሸዋ ንጉሥ እንደነበሩ፡ ወደርሳቸው ቤተመንግሥት መጥተው፡ ባለሟል ሆኑ።<br />
በ[[1868|፲፰፻፷፰]] ዓ.ም ዕድሜያቸው ሀያ አራት ዓመት ሲሆን ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት]] ጋር ተጋብተው [[ሐምሌ 16|ሐምሌ ፲፮]] ቀን [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም የወደፊቱን [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን ወለዱ።<references/>
 
መስመር፡ 12፦
 
== ዋቢ መጻሕፍት ==
* ''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ'' - [[ቀ.ኃ.ሥ.]] 1929ዓ.ም - ገጽ 1፣ 2፡ 9-10
* ''አጤ ምኒልክ'' - [[ጳውሎስ ኞኞ]] 1984 ዓ.ም ገጽ 143፤ 160
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ሰዎች]]