ከ«ኅዳር ፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ኅዳር 8» ወደ «ኅዳር ፰» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ኅዳር 8|ኅዳር ፰]] ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፷፰ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፪፻፺፰ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፪፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ።
*[[1551|፲፭፻፶፩]] ዓ.ም. - በ[[እንግሊዝ]] ቀዳማዊት ንግሥት ማርያም ስትሞት እህቷ [[ቀዳማዊት ኤልሳቤጥ]] አልጋውን ወርሳ ዘውድ ጫነች።
*[[1848|፲፰፻፵፰]] ዓ.ም. - [[ዴቪድ ሊቪንግስተን]] በዛሬዎቹ [[ዛምቢያ]]ና [[ዚምባብዌ]] ላይ የሚገኘውን ታላቅ ፏፏቴ በማየት የመጀመሪያው [[አውሮፓ]]ዊ ሆነ። ይሄንኑም ፏፏቴ ለንግሥቱ ክብር የ[[ቪክቶሪያ ፏፏቴ]] ብሎ ሰየመው።
*[[1862|፲፰፻፷፪]] ዓ.ም. - የ[[ሜዲተራንያ ባሕር]]ንና [[ቀይ ባሕር]]ን ያገናኘው የ[[ሱዌዝ ቦይ]] በደመቀና በታላቅ ሥነ ስርዐት ተመረቀ።
*[[1961|፲፱፻፷፩]] ዓ/ም - [[የሶቪዬት ኅብረት]]፣ [[አሰብ]] ላይ በዓመት ፭፻ ሺ ቶን የድፍድፍ ነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት የሚያስችለውን ውል ከ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር ተፈራረመ።
[[1990|፲፱፻፺]] ዓ.ም. በ[[ግብጽ]] ስድስት አመጸኛ አክራሪዎች በ[[ሉክሶር]] ጥንታዊውን የ”ሀትሼፕሱት መቅደስ” ለመጎብኘት የመጡ ሠላሳ ስምንት የ[[ስዊስ]]፤ አሥር የ[[ጃፓን]] ፤ ስድስት የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]] እንዲሁም አራት የ[[ጀርመን]] ዜጎችን ረሽነው ገደሏቸው።▼
▲*[[1990|፲፱፻፺]] ዓ.ም. - በ[[ግብጽ]] ስድስት አመጸኛ አክራሪዎች በ[[ሉክሶር]] ጥንታዊውን የ”ሀትሼፕሱት መቅደስ” ለመጎብኘት የመጡ ሠላሳ ስምንት የ[[ስዊስ]]፤ አሥር የ[[ጃፓን]] ፤ ስድስት የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]] እንዲሁም አራት የ[[ጀርመን]] ዜጎችን ረሽነው ገደሏቸው።
[[1996|፲፱፻፺፮]] ዓ.ም. የ[[አውስትሪያ]]ው ተወላጅና የፊልም ተዋናይ [[አርኖልድ ሽቫርትዘኔገር]] የ[[ካሊፎርኒያ]] ሠላሳ ስምንተኛው ገዥ በመሆን መሀላውን ሰጥቶ ስልጣኑን ተቀበለ።▼
==ልደት==▼
[[1899|፲፰፻፺፱]] ዓ.ም. በ[[መስከረም]] [[1941|፲፱፻፵፩]] ዓ.ም. የ[[ሆንዳ መኪና]] ፋብሪካን የመሠረተው [[ጃፓናዊ]]ው መሐንዲስ [[ሶዪቺሮ ሆንዳ]]▼
▲*[[1996|፲፱፻፺፮]] ዓ.ም.- የ[[አውስትሪያ]]ው ተወላጅና የፊልም ተዋናይ [[አርኖልድ ሽቫርትዘኔገር]] የ[[ካሊፎርኒያ]] ሠላሳ ስምንተኛው ገዥ በመሆን መሀላውን ሰጥቶ ስልጣኑን ተቀበለ።
==ዕለተ ሞት==▼
▲*[[1899|፲፰፻፺፱]] ዓ.ም. - በ[[መስከረም]] [[1941|፲፱፻፵፩]] ዓ.ም. የ[[ሆንዳ መኪና]] ፋብሪካን የመሠረተው [[ጃፓናዊ]]ው መሐንዲስ [[ሶዪቺሮ ሆንዳ]]
==ዋቢ ምንጮች==
*{{en}} P.R.O., FCO 31/165300 Ethiopia: Annual Review of 1961
*
*
|