መልአክ የተባለ ሐውልት (1486 ዓ.ም.) የተፈጠረው በማይክል አንጄሎእምነ በረድ ነው። ቁመቱም 51.5 ሴንቲ ሚትር ነው። ሐውልቱ አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን ቦሎኛ ነው።

Angel of Arca di San Domenico በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን፣ ቦሎኛ፣ ጣልያን

አርእስቱም ቅዱስ ፕሮክሉስ የቦሎኛው ሰማእታት ነው።

ይህን ይመልከቱ ለማስተካከል