ጠበላወላይታ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ጠበላ በዎላይታ ዞን የሁምቦ ወረዳ አስተዳደር ዋና ከተማ ነው። ጠበላ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ 345 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። እንዲሁም ጠበላ ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ በስተደቡብ 20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። በካርታ የከተማዋ ቅንብር 6°42′24 "N 37°46′10"E. በከተማ ውስጥ ያለው ምቹ ኹኔታዎች፤ 24 ሰዓታት የኤሌክትሪክ ኀይል፣ ንጹህ የሕዝብ ውሃ፣ ባንኮች፣ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ኮሌጆች፣ የፖስታ አገልግሎት, የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጤና ማእከል፣ የግል ክሊኒኮች፣ መድኃኒቶች መደብር፣ የሕዝብ ገበያ፣ መንገዶች ዙሪያ ያሉ መብራት፣ የውስጥ እና ከተማ ማቋረጥ አስፋልት መንገዶች እና ሌሎች አሏት።

ጠበላ
Xabala Ambbaa
ከተማ
አገር  ኢትዮጵያ
ክልል ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
ዞን የወላይታ ዞን
ወረዳ ሁምቦ
ከንቲባ ዮሐንስ ቡናሮ
ከፍታ 1,600 ሜ.
ጠበላ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጠበላ
የጠበላ ፡ አቀማመጥ ፡ በኢትዮጵያ ፡ ውስጥ

6°42′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°46′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

የሕዝብ ቁጥር

ለማስተካከል

ጠበላ በደቡብ ብሔረሰቦች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በብዛት ሰው ከሚኖርባቸው አካባቢዎች አንዷ ናት። በ2020 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ወኪል ሲመራ የነበረው የከተማዋ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 16,019 ነው።[1]

  1. ^ "የጠበላ ከተማ የህዝብ ብዛት". Archived from the original on 2022-07-07. በ2021-12-30 የተወሰደ.