ጉመሮ (Capparis tomentosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

ጉመሮ

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ለማስተካከል

አስተዳደግ ለማስተካከል

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ለማስተካከል

የተክሉ ጥቅም ለማስተካከል

ፍየል ቢበላው ወዲያው ይገድለዋል። ግመል ለ፪ ሳምንት በመርዙ ይታመማል።[1]

ፍሬውን የሚበላው አንዳንድ የቢራቢሮ ዝርያ፣ ዝንጀሮ፣ የደን አሳማ ነው።

  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.