ገዥ የዓይነት ክፍያ ወይም በገንዘብ ሊሆን ይችላል፤ የመግዛት አቅም ያለው የግብይት አካል ነው። ይህ አካል ለሚገዛው ሸቀጥ የሚሆን ተመጣጣኝ ክፍያ ሲፈፅም የቁሱ ባለቤት ይሆናል።