ገብላትግራይ አድዋ ወረዳ ታሕታይ ሎጎምቲ ቀበሌ ከቀበለው በስተምዕራብ በኩል ትገኛለች፤ እንዳማርያም ገብላ የሚባል ቤተክርስትያን ያላት ነች፤ የንግስ በአሉ ጥር 21 (አስተርዮ ማርያም ይከበራል) በዓለ ጥምቀት የሚጠመቁበት ቦታ "ማይጊፍ" ይባላል፡፡